Reporter - Amharic Edition
የውጭ ግዙፍ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ኢትዮጵያ ቢገቡ ለኢኮኖሚው እንደሚያሰጋ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡
Add a comment
• ዎልማርት ለጊዜው የኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ አልገባም አለ • መለስ ነዳ...
መቀመጫውን በጀርመን ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የኪነ ጥበብ ማዕከል ከመሠረቱት አንዱ አቶ ተፈሪ ፈቃደ ናቸው፡፡ ኑሯቸውን እዚያው ካደረጉም ከራርመዋል፡፡ በጀርመን መንገድ ትራንስፖርት ውስጥ ሠራተኛ ናቸው፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአእምሮ ሕክምና ትምህርት ክፍል የአእምሮ ሐኪምና መምህር የአእምሮ ጤና ክብካቤ ማኅበር - ኢትዮጵያ የቦርድ ሊቀመንበር በአእምሮ ሕመም ከሚሰቃዩ ኢትዮጵያውያን 85 በመቶ ያህሉ በሕክምና መስጫ ተቋማት ሳይሆን በፀበ...
በአምባቸው አዲሱ
በኢትዮጵያ ‘እሳት' የሚለው ቃል በፖለቲካዊ ዓውድ ሲነሳ ብዙ ሰዎች ቀድሞ ወደ አዕምሯቸው ሊመጣ የሚችለው ‘ሰደድ' ሊሆን ይችላል፡፡ የደርጉ ‘አብዮታዊ ሰደድ' ማለቴ ነው፡፡
ከልጅነቷ ጀምሮ ለንባብ ባላት ፍላጎት ያገኘችውን ነገር በተለይም ልብ ወለድ መጽሐፎችን ታነብ ነበር፡፡
አሰናጅ ሔኖክ ያሬድ
የእንባ ጠባቂ እንባ!!
ያኔ በእንትን ዘመን………ከሀያ ዓመት በፊት
ሩጨ ሳልደክም………አንገቴን ሳልደፋ……..ፀጉሬ ሳያሸብት
በረዳት ፕሮፌሰር ግርማ በላቸው ጉተማ
መሠረታዊ መድኃኒቶች የምንላቸው በአንድ ሥነ ምህዳራዊ አካባቢ በሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በተደጋጋሚ ወይም በዋነኛነት የሚከሠቱ የበሽታ ዓይነቶችን ለማከም የተመረጡትን መድኃኒቶች ናቸው፡፡
አሰናጅ፡- ምሕረት ሞገስ እና ሔኖከ ያሬድ
ሦስት መቶ ፓውንድ የምትመዝነው ሚስስ ኬንሊ ቲግማን የሉዚያና ነዋሪ ስትሆን፣ ከአንድ ዓመት በፊት በዳላሳ ከተማ በታዋቂው የሳውዝዌስት አየር መንገድ ለመሳፈር በሄደችበት ወቅት እጅግ በጣም ወፍራም...
ባለትዳሮች ከአጋሮቻቸው ጋር በሚኖራቸው ግንኙነት ኮንዶም ሲጠቀሙ ወይም ኮንዶምን እንደ አንድ የእርግዝና መከላከያ አድርገው ሲመርጡ መመልከት ብዙዎችን ግር ያሰኛል፡፡
አሰለፈች መርጊያ ከቡድኑ ራሴን አላገለልኩም አለች
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለንደን ኦሊምፒክ አገሪቱን በማራቶን የሚወክሉ አትሌቶች ዝርዝር ይፋ አደረገ፡፡
በፀሐይ መሃሪ
በዚህ የ“ልናገር” አምድ ላይ ለአገርና ለሕዝብ የሚጠቅሙ በርካታ ሐሳቦችን፣ የግል አስተያየቶችንና ምላሾችን ስናነብ ኖረናል፡፡
ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገሮች የምግብ ዋስትና ካልተረጋገጠባቸው የዓለማችን ክፍሎች ቀዳሚውን ሥፍራ ይይዛሉ፡፡